**የአዲስ - አዳማ የፍጥነት መንገድ እስከ ጂቡቲ እንደሚዘልቅ ተገለጸ
**የኩላሊት ንቅለ ተከላ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለመጀመር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ገለጸ፡፡
**ባለፈው ታኅሳስ በደቡብ ሱዳን በተከሰተው ጦርነት ምክንያት ተፈናቅለው ኢትዮጵያ የገቡ ደቡብ ሱዳናውያን ቁጥር 110 ሺሕ መድረሱን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች መርጃ ድርጅት (UNHCR) አስታወቀ::
No comments:
Post a Comment